ለሙንሽን ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የሰበካ አባላት በሙሉ
የስብስባ ጥሪ
የቤተክርስቲያናችን E.V ሕገደንብን በሚመለከት የተወሰኑ ለውጦች እንድናደርግ ከፍርድ ቤት መልእክት ስለመጣ ይህንንም ለማስፈጸም ጠቅላላ ጉባኤ መጠራት ስላለበት Dezember 14 ቀን 2025 ከቅዳሴ በኋላ በሚኖረው አጭር ስብሰባ ሁላችሁም እንድትገኙ በትህትና እናሳስባለን
የሙንሽን ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ሰበካ መንፈሳዊ አስተዳደር
